የሴቶችና የባለብዙ ዘርፍ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት
የሴቶች እና ባለ ብዙ ዘርፍ ጉዳይ ዳይሬክቶሬት ተጠሪነቱ ለመንግስት ህግ እና ፍትህ አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሆኖ የሚከተሉትን ተግባርና ሃላፊነት ይኖሩታል፡-
የሴቶች እና ባለ ብዙ ዘርፍ ጉዳይ ዳይሬክቶሬት ተጠሪነቱ ለመንግስት ህግ እና ፍትህ አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሆኖ የሚከተሉትን ተግባርና ሃላፊነት ይኖሩታል፡-
የመንግስት ሕግ እና ፍትህ አገልግሎት ዘርፍ በአዲስ መልክ የተደራጀ ሲሆን በዋናነት ቀደም ሲል በህግ ጉዳዮች አገልግሎት ዘርፍ ውስጥ ሲከናወኑ የነበሩ ተግባርና ኃላፊነቶች እንደሚኖሩት ታሳቢ በማድረግ
ጽ/ቤቱ እንደአካል ተጠሪነቱ ለጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ሆኖ በስሩ የወንጀል ጉዳዮች፣ የፍትሐብሔር ጉዳዮች፣ የጥብቅና ክትትል እና አስተዳደር ጉዳዮች፣ የሴቶች እና ሕጻናት፣ የመዝገብ አያያዝ
የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ስልጣን ሆነው በክልሎች የሚፈጸሙ የወንጀል ጉዳዮች ምርመራ የመምራት እና ክስ በማቅረብ ተገቢውን ክርክር የማድረግ እንዲሁም የፌዴራል መንግስቱን ፍትሐብሔራዊ ጥቅም በክልሎች የማስከበር ስራ
የዘርፉ ስራ አስፈጻሚ በአዲስ መለክ በጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ዘርፍ ሚኒስቴር ዴኤታ ውስጥ የተደራጀ ሲሆን በዘርፉ ከሚከናወኑት ተግባራት አንጻር በቅረበት የሚደግፍ የስራ ክፍል ማደራጀት በማስፈለጉ የተደራጀ
በአዲሱ የመንግስት የተቋማት አደረጃጀት መሰረት የአስተዳደር ስራዎችን እንዲያስተባብርና እንዲመራ የተደራጀው የዋና ስራ አስፈጸሚ ተጠሪነቱ ለፍትህ ሚኒስትር በመሆን የተደራጀ የስራ ክፍል ነው፡፡ በዚህ የሥራ ክፍል ስር
የዘርፍ ስትራቴጂክ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት በአዲስ መልክ ለፍትህ ሚኒስትር ተጠሪ ሆኖ የተደራጀ ሲሆን በስሩም አራት ቡድኖች የሚደራጁ ይሆናል፡፡ ዋና ዋና ተግባራቱም የዘርፉን ስትራቴጂ መሰረት ያደረገ የዕቅድ፣
በሴቶች እና ህጻናት ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎች የዐቃቤ ሕግ ዳይሬክቶሬት ተጠሪነቱ ለጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ ሆኖ ከዚህ ቀጥሎ የተዘረዘሩት ተግባርና ኃላፊነቶች ይኖሩታል፡- በሴቶችእናህጻናትላይየሚፈጸሙወንጀሎችዝርዝር፡– በሴቶች
የኢፌዲሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የክልል ጉዳዮች ክትትል እና ድጋፍ ዳይሬክቶሬት ተጠሪነቱ ለጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ ሆኖ ከዚህ በታች የተዘረዘሩ ተግባር እና ኃላፊነቶችን የሚፈጽም